ህልሞን እውን ያድርጉ

ከፍታ የወጣቶች ኃላ/የተ. መሰረታዊ  የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ስራ ማኅበር  ለወጣቶች በወጣቶች ከወጣቶቸ ጋር በስራት ህልሞን እውን ያደርጋል

 

ሼር ይግዙ፣ ይቆጥቡ፣ ይበደሩ፣ ህይወቶን ይቀይሩ

የራሶን ድርጅት እራሶ ይመስርቱ

ከፍታ የወጣቶች ኃላ/የተ. መሰረታዊ  የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ስራ ማኅበር  ሲቀላቀሉ አባል ብቻ ሳይሆን ባለቤትም ኖት

ገንዘብ ይቆጥቡ

በየቀኑ በየሳምንቱ በየወሩ የቻሉትን ያህል ይቁጥቡ፡፡ ከዛም ተበድረው ህይወቶን ይለውጡ

ይበደሩ

የዛሬ 5 ወይ 10 ዓመት የት መድረስ አእንደሚፈልጉ በአይነ ህሊናዎ ይመልከቱ፡፡ ተበድረው ህልሞን ያሳኩ

አባለ ይሁኑ

ከፍታ የወጣቶች ኃላ/የተ. መሰረታዊ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ስራ ማኅበር ይለያል

ሌሎችን አባል ያድርጉ

ስንበዛ እንጠነክራለን፡፡ የሚያውቁትን ሁሉ አባል እዲሆኑ ይጋብዙ፡፡ ከዚህ ልዩ እድል ይጠቀሙ

ከፍታ የወጣቶች ኃላ/የተ. መሰረታዊ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ስራ ማኅበርን በተመለከተ

ስለኛ

በዩኤስ.ኤአይ.ዲ የገንዘብ ድጋፍ የተቋቋመው የከፍታ ወጣቶች ቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበር (ሳኮ) የኢትዮጵያ ወጣቶችን የፋይናንስ ተደራሽነት ተግዳሮት ለመቅረፍ የሚሰራ ፣ በወጣቶች የሚመራ፣ በወጣቶች የተደራጀ እና በወጣቶች የሚተዳደር ተቋም ነው።

የከፍታ ወጣቶች ሳኮ በአገር አቀፍ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ የተቋቋመና በህጋዊ መንገድ የተመዘገበ የወጣቶች ቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበር ሲሆን ፤ በ15 የከፍታ ፕሮጀክት ከተሞች ውስጥ ቅርንጫፍ ቢሮዎች አሉት።

የኅብረት ሥራ ማኅበሩ ተልዕኮ

 ለወጣቶች የፋይናንስ ትምህርትና ስልጠና በመስጠት የፋይናንስ አጠቃቀም ክህሎትን በማሻሻል አባላትን በስፋት ማፍራት፤ የአባላትን ፍላጎት መሰረት በማድረግ የቁጠባ አገልግሎቶችን ማስፋፋትና ቁጠባን ማሰባሰብ፤ የብድር አገልግሎትን በብዛት፣ በጥራት እና በተመጣጣኝ ዋጋ ለአባላት ማቅረብ፤ የአነስተኛ ኢንሹራንስ አገልግሎትን በማስፋፋት ሊደረስ የሚችለውን ጉዳት መቀነስ፤ ተወዳዳሪ የሰው ሀይል በማሟላትና ደረጃውን የጠበቀ ቴክኖሎጅ በመጠቀም የአገልግሎት አሰጣጡን በማዘመን የአባላትን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ፡፡

የኅብረት ሥራ ማኅበሩ ራዕይ

 በ2030 ዓ.ም የአባላትን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ያረጋገጠ የኅብረት ስራ ማኅበር ሆኖ ማየት

የኅብረት ሥራ እሴቶች

ራስን በራስ መርዳት፣ የግል ኃላፊነትን መወጣት፣ የዲሞክራሲ ባህል ማስፋፋት፣ እኩልነት፣ ፍትሃዊነት ወንድማማችነት፣

ዓላማዎች

የምንሰጣቸው አገልግሎቶች

የቁጠባ አገልግሎቶች

መደበኛ (የግዴታ) ቁጠባ
የፈቃደኝነት ቁጠባ
የቡድን ቁጠባ
በጊዜ ገደብ ተቀማጭ ገንዘብ መቆጠብ

የብድር አገልግሎቶች

የፍጆታ ብድር፦የትምህርት፣ የህክምና፣ የአፋጣኝ ፍላጎት ብድር
የንግድ ብድር፡ አነስተኛ ንግድ (ጅምር እና ማስፋፊያ)
የአነስተኛ ተሽከርካሪ ብድር
የቤት እድሳት እና ጥገና ብድር

አባል ይሁኑ

የአባልነት መስፈርቶች

የቀጥታ አባል ያልሆኑ አባላት (ማጠራቀም ይችላሉ ነገር ግን አክሲዮኖችን መግዛት እና ብድር ለማግኘት አይችሉም)

የከፍታ ወጣቶችን ሳኮ ከሌሎች የፋይናንስ ተቋማት የሚለየው ምንድን ነው?

የምዝገባ አድራሻ

ስልክ ቁጥር

+251116674266

መገኛ

መገናኛ ፣ ታሜጋስ ህንፃ ሶስተኛ ፎቅ(ዘፍመሽ ህንፃ ፊት ለፊት)

የሥራ ሰዓት

ከሰኞ - ቅዳሜ ከ 2 አስከ 12 ሰዓት